TIKVAH-ETHIOPIA

@tikvahethiopia

Русский Россия
1 589 998 подписчиков
214 000 медианный охват
13.5% ERR
34 постов / неделя

Данные обновлены:

О канале TIKVAH-ETHIOPIA в Telegram

Канал @tikvahethiopia — 1 589 998 подписчиков, медианный охват ~214 000, ERR 13.5%.

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው። ማርኬቲንግ 📞 0979333111 @TikvahEthMarketingBotመረጃና መልዕክት ፦ 0998999899​@tikvahuniversity @tikvahethAfaanOromoo @tikvahethmagazine @tikvahethsport @tikvahethiopiatigrigna

Последние публикации

  • ☕️ 1 ዩሮ ወደ 11.20 ዩሮ ፦ አውሮፓ እሴት ባልተጨመረበት ቡና የምታገኘው ግዙፍ ትርፍ ! ኢትዮጵያ ወደ ውጭ ከምትልከው አጠቃላይ ቡና ውስጥ 34 በመቶ የሚሆነው መድረሻው የአውሮፓ ገበያ መሆኑን «የቡና ምጣኔ ሀብታዊ ተፅዕኖ በአውሮፓ» (Economic Impact of Coffee in Europe) የተሰኘ ጥናት ይፋ አድርጓል። ይህንን የቡና ኢ…

  • በሲዳማ በደረሰ የተሽከርካሪ አደጋ 3 ሰዎች ሕይወታቸውን አጡ። በሲዳማ ክልል ማዕከላዊ ሲዳማ ዞን፣ ዳሌ ወረዳ ዋራ ቀበሌ ጋላማ በተባለ አካባቢ ትናንት ምሽት 2 ሰዓት ገደማ በደረሰ ከባድ የትራፊክ አደጋ 3 ሰዎች ሕይወታቸውን ሲያጡ፣ 4 ሰዎች መጎዳታቸውንና 11 ተሽከርካሪዎች መጎዳታቸውን የክልሉ ፖሊስ ገልጿል። የክልሉ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የመ…

  • ፕሪሚየር ኮሌጅ በበየነ መረብ (ኦንላይን) ያስተማራቸውን 92 የማስተርስ ተማሪዎችን አስመረቀ። ፕሪሚየር ኮሌጅ ከኢፌዴሪ ትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን ሙሉ ዕውቅና ባገኘባቸው ሶስት የትምህርት ዘርፎች በበይነ-መረብ ያሰለጠናቸውን 92 የማስተርስ ተማሪዎች አስመርቋል። ከተመራቂዎቹ 31 በቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን ፣ 48 በፕሮጀክት ማኔጅመንት እና 13…

  • ሳንቴ ሜዲካል ኮሌጅ REGISTRATION will be OPEN by August 17, 2026 ======================= ⏬Programs we Offer🟢 Undergraduate ✅Doctor of Medicine /MD/ ✅ Doctor of Dental Medicine /DDM/ ✅ Medical Laboratory Science /MLS/ Postgradu…

  • የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በ2019 ዓ.ም በ11ኛ ክፍል ለሚጀመሩ አዳዲስ የሥራና ተግባር ትምህርት የሙያ ዓይነቶች የአተገባበር ማንዋል ይፋ አድርጓል። 👉 በመተግበሪያ ማንዋሉ መሰረት አንድ ተማሪ ከአቅሙና ከፍላጎቱ ጋር የተያያዘ አንድ የሙያ ዓይነት ብቻ መርጦ የሚማር ሲሆን፣ ትምህርት ቤቶች ሁሉንም 11 ዓይነት ሙያዎች በአንድ…

  • የትግራይ ክልል ትምህርት ቢሮ አዲስ ስርዓተ ትምህርት (ካሪኩለም) ይፋ ማደረጉን ገለጸ። በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ከአሁን በፊት ከሦስተኛ ክፍል ይጀምር የነበረው ወደ ሰባተኛ ክፍል እንዲዘገይ ተደርጓል። በተጨማሪም በቀድሞው ስርዓተ ትምህርት ያልነበረው የግብረ-ገብ ትምህርት በአዲሱ ካሪኩለም መካተቱን ቢሮው ገልጿል። ቲክቫ…

  • በኮሬ ዞን በማሳቸው ላይ ሲሰሩ የነበሩ ሁለት አርሶ አደሮች በጥይት ተገደሉ። በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን፣ ጎርካ ወረዳ ቆሬ ቀበሌ እና በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉጂ ዞን ሱሮ ባርጉዳ ወረዳ መካከል ባለው አዋሳኝ አካባቢ፣ በማሳቸው ላይ የእርሻ ሥራ ሲያከናውኑ የነበሩ ሁለት አርሶ አደሮች በጥይት ተገደሉ። የአካባቢው ነዋሪዎች ለቲክቫህ ኢትዮጵያ…

  • የኢትዮጵያ አየር መንገድ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ :- • የተማሪዎች የምልመላ እና የምዝገባ ሂደት • በዘርፉ የሚያስፈልገውን የሰው ሃይል ለማብቃት እያከናወነ ስላላቸው ስራዎች። • ዩኒቨርሲቲው እየሰጣቸው የሚገኙ ፕሮግራሞች አይነት • የአቪዬሽን ዩኒቨርሲቲው ተማሪዎችን የመቀበል አቅም እና ተያያዥ ጉዳዮችን በተመለከተ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከዩኒቨርሲቲው…

  • የ19 ዓመቱ ታዳጊው የ4.1 ሚሊዮን ዶላር ስኮላርሺፕ እንዴት አሸነፈ ? ከቲክቫህ ኢትዮጵያ ጋር ቆይታ አድርጓል፤ ይከታተሉ👇 https://youtu.be/fJszX23u_-A?si=geN2Jps6HY6gMcnp

  • የሕግ ባለሙያዎች ባቀረቡት አቤቱታ መሠረት የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በጠበቆች ላይ ተጥሎ የነበረውን የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ምዝገባ አገደ። የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የገቢዎች ቢሮ፣ የሕግ ባለሙያዎች (ጠበቆች) ከተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ምዝገባ ጋር በተያያዘ ላቀረቡት አቤቱታ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የዕግድ ትዕዛዝ…

Динамика за период

Подписчики +472, 0% изменение за 90 дн. 1 589 526 — 1 590 014
Медианный охват +16 500, +8.4% изменение за 90 дн. 145 000 — 214 000

10.08.2026 — 16.08.2026

Страница канала «TIKVAH-ETHIOPIA» (@tikvahethiopia) в каталоге catalog-tg.ru: статистика, описание, тематика и ссылка для подписки в Telegram.

Статистика канала @tikvahethiopia

Telegram-канал «TIKVAH-ETHIOPIA» (@tikvahethiopia) насчитывает 1 589 998 подписчиков и ориентировочный охват публикации около 214 000 просмотров. Показатель ERR (охват к подписчикам) — 13.5% Данные обновляются автоматически в каталоге catalog-tg.ru.

Тематика и категория

Канал отнесён к категории «Telegram». Язык контента: Русский, регион аудитории: Россия. Подробное описание автора: «ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው። ማርኬቲንግ 📞 0979333111 @TikvahEthMarketingBotመረጃና መልዕክት ፦ 0998999899​@tikvahuniversity @tikvahethAfaanOromoo @tikvahethmagazine…»

Если вы ищете Telegram-каналы по теме «Telegram», сравните «TIKVAH-ETHIOPIA» с похожими площадками в блоке ниже или откройте полную подборку в каталоге.

Как подписаться и зачем смотреть статистику

  • Нажмите «Открыть в Telegram» — канал откроется в приложении или web-версии.
  • Сравните подписчиков и охват с конкурентами в категории «Telegram».
  • Используйте поиск по тегам для альтернативных каналов.
  • Для рекламы оцените ERR и дату последнего поста — активные каналы публикуют чаще.

Частые вопросы о канале «TIKVAH-ETHIOPIA»

Сколько подписчиков у канала «TIKVAH-ETHIOPIA»?

По данным каталога catalog-tg.ru — 1 589 998 подписчиков. Цифра обновляется автоматически раз в сутки.

Как подписаться на @tikvahethiopia?

Нажмите кнопку «Открыть в Telegram» на этой странице или перейдите по ссылке t.me/tikvahethiopia в приложении Telegram.

К какой категории относится канал?

Канал «TIKVAH-ETHIOPIA» находится в категории «Telegram». Полный список похожих каналов — ниже на странице.

Какой охват публикаций у @tikvahethiopia?

Ориентировочный охват одного поста — около 214 000 просмотров. Точные цифры зависят от темы и времени публикации.